የኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድርጅት የተባበሩት መንግስታት ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከክልሉ ሰብዓዊ መብት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በመሆን በአሶሳ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ በአካል በመገኘት በህግ ታራሚዎች አያያዝና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ጉብኝት አካሂደዋለል።